Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) - ኢሰመኮ
1,964 posts
EHRC is an independent federal state body est. by the Constitution & reporting to parliament as an NHRI tasked with the promotion & protection of human rights.
- The Commission Calls on the Human Rights Council to support the implementation of the joint investigation recommendations and to encourage ongoing independent investigations in #Ethiopia ehrc.org/?p=11825
- አማራ ክልል: በቆቦ ከተማ በሲቪል ሰዎች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት #Ethiopia
- 📣 The Global Alliance of National Human Rights Institutions (@Ganhri1) has announced today that it has re-accredited the Ethiopian #HumanRights Commission (@EthioHRC) with “A” Status following a rigorous review process. @UNHumanRights @NANHRI40 ehrc.org/?p=10574
- በኦሮሚያ ክልል በሸገር ከተማ እየተካሄደ ያለው ቤቶችን የማፍረስ እና በግዳጅ ማስነሳት እርምጃ የመኖሪያ ቤት አልባነትን አባብሷል። #Ethiopia🇪🇹 #HumanRightsForAll ehrc.org/?p=22290
- .@EthioHRC Chief Commissioner @DanielBekele met with Congresswomen @RepKarenBass and @RepSaraJacobs to discuss human rights issues in #Ethiopia including the joint EHRC-UN investigation on #Tigray.
- በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችን፣ ከሕግ/ፍርድ ውጭ የሆኑ ግድያዎችን እና የዘፈቀደ እስሮችን በአፋጣኝ ማስቆም ይገባል #Ethiopia🇪🇹 #Amhara #HumanRightsForAll ehrc.org/?p=24666
- .@DanielBekele, Chief Commissioner of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), receives the #GermanAfricaAward2021 for his fight for democracy and #humanrights. Check out the video to find out more. ehrc.org/?p=10249
- The #humanrights impact of the armed conflict on civilians in #Amhara Regional State EHRC calls on conflicting parties to agree, without preconditions, to immediately end hostilities, enabling space for dialogue and a peaceful resolution of the conflict ehrc.org/?p=24272
- በሚዲያ ጥፋት የተጠረጠሩ ታሳሪዎች በሙሉ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከእስር ሊለቀቁ እና በፖለቲካ ፓርቲዎች አባላት፣ በሚዲያ አባላትና በማኅበረሰብ አንቂዎች ላይ ያነጣጠረ የዘፈቀደ እስርና ወከባ ሊቆም ይገባል። #Ethiopia ehrc.org/?p=22426
- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ መተከል ዞን፣ ቡለን ወረዳ ከለሊቱ 10 ሰዓት ላይ የታጠቁ ኃይሎች በእንቅልፍ ላይ በነበሩ ነዋሪዎች ላይ በለኮሱት እሳት እና በተኩስ ከ100 በላይ መገደላቸው ያለው የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ እተዳከመ መሄዱን ያሳያል - @EthioHRC









